የዩኒቨርሲቲው በዞኑ የሚገኙ የስራ ፈጣሪዎችን ለማበረታታት የፈጠራ ስራ ውድድር ሊያካሂድ መሆኑን ተገለጸ 
የራያ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ ኢንደስትሪ ትስስር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት የፈጠራ እና ብዜት ማእከል በደቡባዊ ትግራይ ዞን የፈጠራ ስራ ውድድር መርሀ ግብር አዘጋጅቶ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ተወዳዳሪዎችን እየመዘገበ ይገኛል፡፡ የ2017 Read more
የራያ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ ኢንደስትሪ ትስስር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት የፈጠራ እና ብዜት ማእከል በደቡባዊ ትግራይ ዞን የፈጠራ ስራ ውድድር መርሀ ግብር አዘጋጅቶ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ተወዳዳሪዎችን እየመዘገበ ይገኛል፡፡ የ2017 Read more
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት ጽ/ቤት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር መሰረት የ2017 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና ከሰኔ23እስከሐምሌ8/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል። በመርሃ ግብሩ መሰረት Read more
Click Here top Download the Document.
በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የድህረ-ምረቃ መርሐ ግብሮች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ከየካቲት 27 እስከ መጋቢት 01/ 2017 ዓ.ም መከናወኑን ይታወቃል። በዚሁ መሰረት ፈተናውን ለመፈተን ያመለከታችሁ አመልካቾች ፈተናውን የሚሰጥበት ቀን ዓርብ Read more
Raya University will host its 1st National Research Conference on #Post war Resilience, Rehabilitation, Reconstruction & Food Security on April 7-8, 2025 and this landmark event will showcase completed #Small Read more
በ2017 ዓ/ም በራያ ዩኒቨርሲቲ በተከታታይና ርቀት ትምህርት መርኃ ግብር በMaster of Business Administration (MBA) በ2ኛ ዲግሪ /Masters/ ለመማር ከዚህ በፊት ያመለከታችሁ እና አሁን መመዝገብ የምትፈልጉ ከየካቲት 10/ 2017 ዓ.ም እስከ Read more
በሃገር አቀፍ ደረጃ ከጥር 26 – 30/ 2017 ዓ.ም በተሰጠው የ2017 ዓ.ም አጋማሽ የቅድመ ምረቃ የተማሪዎች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ራያ ዩኒቨርሲቲ ካስፈተናቸው ተፈታኞች 96.25% አሳልፏል። ይህ ትልቅ ውጤት እንዲመዘገብ Read more
Download the document.