‎የዩኒቨርሲቲው በዞኑ የሚገኙ የስራ ፈጣሪዎችን ለማበረታታት የፈጠራ ስራ ውድድር ሊያካሂድ መሆኑን ተገለጸ

‎የራያ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ ኢንደስትሪ ትስስር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት የፈጠራ እና ብዜት ማእከል በደቡባዊ ትግራይ ዞን የፈጠራ ስራ ውድድር መርሀ ግብር አዘጋጅቶ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ተወዳዳሪዎችን እየመዘገበ ይገኛል፡፡ ‎ ‎የ2017 Read more

‎የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም ይሰጣል

‎የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት ጽ/ቤት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር መሰረት የ2017 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና ከሰኔ23እስከሐምሌ8/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል። ‎በመርሃ ግብሩ መሰረት Read more

በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የድህረ-ምረቃ መርሃ ግብሮች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ዓርብ መጋቢት 05 /2017 ዓ.ም ይሰጣል፦ የትምህርት ሚኒስቴር

በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የድህረ-ምረቃ መርሐ ግብሮች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ከየካቲት 27 እስከ መጋቢት 01/ 2017 ዓ.ም መከናወኑን ይታወቃል። በዚሁ መሰረት ፈተናውን ለመፈተን ያመለከታችሁ አመልካቾች ፈተናውን የሚሰጥበት ቀን ዓርብ Read more

Call for Papers

Raya University will host its 1st National Research Conference on #Post war Resilience, Rehabilitation, Reconstruction & Food Security on April 7-8, 2025 and this landmark event will showcase completed #Small Read more

ለትምህርት ፈላጊዎች በድጋሚ የወጣ ማስታወቂያ

በ2017 ዓ/ም በራያ ዩኒቨርሲቲ በተከታታይና ርቀት ትምህርት መርኃ ግብር በMaster of Business Administration (MBA) በ2ኛ ዲግሪ /Masters/ ለመማር ከዚህ በፊት ያመለከታችሁ እና አሁን መመዝገብ የምትፈልጉ ከየካቲት 10/ 2017 ዓ.ም እስከ Read more