በ2017 ዓ.ም አጋማሽ የሚሰጠውን የቅድመ ምረቃ የትምህርት መርኃ ግብር የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ምዝገባ ከጥር 8-14/ 2017 ዓ.ም ይከናወናል: የትምህርት ሚኒስቴር

በ2017 ዓ.ም አጋማሽ የሚሰጠውን የቅድመ ምረቃ የትምህርት መርኃ ግብር የመውጫ ፈተናን (Exit Exam) ዳግም ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች በሙሉ ምዝገባ የሚከናወነው ከጥር 8-14/ 2017 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ https//EXAM.ETHERNET.EDU.ET በኩል Read more

በራያ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ መርሐ ግብር መግቢያ ፈተና (NGAT) ለመፈተን የተመዘገባችሁ አመልካቾች በሙሉ!

በራያ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ መርሐ ግብር መግቢያ ፈተና (NGAT) ለመፈተን የተመዘገባችሁ አመልካቾች ይህንን የትስስር ገጽ ( https://ngat.ethernet.edu.et) በመጫን አስፈላጊውን መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ። በዩኒቨርሲቲያችን የድኅረ ምረቃ መርሐ ግብር መግቢያ ፈተና (NGAT) Read more