
Author: Admin


ተፈታኝ ተማሪዎች ወደ መጡበት አከባቢ እየተሸኙ ነው።
በራያ ዩኒቨርሲቲ ከሀምሌ 02-12/2016 ዓ.ም ሲሰጥ የቆየው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ እና የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና በስኬት መጠናቀቁ የሚታወስ ሲሆን ተፈታኝ ተማሪዎች ወደ መጡበት አከባቢ ዛሬ ጥዋት ሀምሌ 12/2016 ዓ/ም እየተሸኙ Read more

የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ የአረንጓዴ ዓሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በማይጨው ከተማ አካሄዱ።
በዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ የተመራ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች፣ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ለችግኝ ተከላ የተዘጋጀ ቦታ በማይጨው ከተማ 03 ቀበሌ ጎሎ ፓርክ ዛሬ ጧት ሐምሌ 04/2016 ዓ/ም Read more

በዩኒቨርሲቲው የ12ኛ ማህበራዊ ሳይንስ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ሰላማዊ በሆነ መንገድ እየተካሄደ ነው።
ራያ ዩኒቨርሲቲ በቀድሞው ሥርዓተ-ትምህርት የተማሩ በ2013 ዓ/ም እና በ2014 ዓ/ም የትምህርት ዘመን መፈተን የነበረባቸው የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ከሰኔ 29-30/2016 ዓ/ም በደማቅ ስነ ስርዐት ተቀብሎ ሰኞ ሐምሌ 01/2016 Read more

Raya University Graduated Colorfully its 2024 Third Class Students
RU graduated a total of 487 students in different fields of study in both undergraduate and postgraduate programs for the Third Time in the presence of the Management Board of Read more

ዩኒቨርሲቲው በመጀመርያና ሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸው 487 ተማሪዎች ለ3ኛ ዙር በደማቅ ስነ ስርዓት አስመረቀ።
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 487 የመጀመርያና ሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ዛሬ ማክሰኞ ሰኔ 25/2016 ዓ/ም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ንግድና ቀጠናዎች ትስስር ሚኒስቴር ዲኤታና የዩኒቨርሲቲው ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ የተከበሩ ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ Read more

የራያ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ!
ራያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን የመጀመርያ እና ሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ነገ ማክሰኞ ሰኔ 25/2016 ዓ/ም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ንግድና ቀጠናዎች ትስስር ሚኒስቴር ዲኤታ እና የራያ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ የተከበሩ Read more

በራያ ዩኒቨርሲቲ ከ1 ቢልየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ አገልግሎት የሚሰጡ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ።
በዩኒቨርሲቲው በ2012 ዓ/ም የተጀመሩ እና በጦርነት ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ የተለያዩ አገልግሎት የሚሰጡ የመሰረተ ልማት ፕሮጀከቶች ከ1 ቢልየን ብር በላይ ወጪ ተገንብተው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ንግድና ቀጠናዎች ትስስር ሚኒስቴር ዲኤታ እና የራያ ዩኒቨርሲቲ Read more

The students of Raya University passed the exit exam with a remarkable result.
Although RU had a threatening time due to the desperate war of Tigray; it has been successfully navigating since the glimmer of the Pretoria Peace Agreement was heard with courage, Read more

The students of Raya University passed the exit exam with a remarkable result
Although RU had a threatening time due to the desperate war of Tigray; it has been successfully navigating since the glimmer of the Pretoria Peace Agreement was heard with courage, Read more