ራያ ዩኒቨርሲቲ ለሚቀበላቸው የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና በተሳካ ሁኔታ ሰጥቷል።
ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ/ም ልዩ ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት እና የጋርዮሽ ሳይንስ መርሃ-ግብር (Science Shared Program) የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ተቀብሎ ለማስተማር የመግቢያ ፈተና ዛሬ መስከረም 07/2017 ዓ/ም በተሳካ ሁኔታ ሰጥቷል። Read more
ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ/ም ልዩ ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት እና የጋርዮሽ ሳይንስ መርሃ-ግብር (Science Shared Program) የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ተቀብሎ ለማስተማር የመግቢያ ፈተና ዛሬ መስከረም 07/2017 ዓ/ም በተሳካ ሁኔታ ሰጥቷል። Read more
ብምትሕብባር ቤት ትምህርቲ ሕጊ ዩኒቨርሲቲ ራያን USAID/OTI ESP ን “ሃገር ቦቆል ኣማራፅታት ኣተኣላልያ ጎንፅታት” ብዝብል ዛዕባ ካብ ኣካላት ፍትሒ ክልል ትግራይ፣ ኣመራርሓ ዞባ ደቡብ ትግራይ፣ ኣካላት ፍትሒ፣ ኣቦ ገረባት፣ መራሕቲ Read more
የራያ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከUSAID/OTI ESP ጋር በመተባበር “ሀገር በቀል የግጭት አፈታት ዘዴዎች” በሚል ርእስ ከትግራይ ክልል ፍትህ አካላት፣ ደቡባዊ ትግራይ ዞን አመራሮች፣ የፍትህ አካላት፣ ሀገር ሽማግሌዎች፣ ሃይማኖት መሪዎች፣ Read more
Raya and Mekelle Universities hosted three days visit by delegates of USAID-Ethiopia (Dr. Yirgalem Gebremeskel) and Kansas State University (Prof. Dr. Vara Prasad and Dr. Araya Alemie Berhe) within the Read more
“ከእንግዲህ ወደ ኋላ መመለስ ወይም መቆም አይቻልም!” በሚል መሪ ቃል የዩኒቨርሲቲው የ2016 ዓ/ም የሥራ ዕቅድ አፈፃፀምና በ2017 ዓ/ም ዓመታዊ ዕቅድ ትግበራ ትኩረት ያደረገ የምክክር መድረክ ዛሬ ሀምሌ 18/2016 ዓ.ም ከዩኒቨርሲቲው Read more
በራያ ዩኒቨርሲቲ ከሀምሌ 02-12/2016 ዓ.ም ሲሰጥ የቆየው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ እና የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና በስኬት መጠናቀቁ የሚታወስ ሲሆን ተፈታኝ ተማሪዎች ወደ መጡበት አከባቢ ዛሬ ጥዋት ሀምሌ 12/2016 ዓ/ም እየተሸኙ Read more
በዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ የተመራ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች፣ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ለችግኝ ተከላ የተዘጋጀ ቦታ በማይጨው ከተማ 03 ቀበሌ ጎሎ ፓርክ ዛሬ ጧት ሐምሌ 04/2016 ዓ/ም Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ በቀድሞው ሥርዓተ-ትምህርት የተማሩ በ2013 ዓ/ም እና በ2014 ዓ/ም የትምህርት ዘመን መፈተን የነበረባቸው የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ከሰኔ 29-30/2016 ዓ/ም በደማቅ ስነ ስርዐት ተቀብሎ ሰኞ ሐምሌ 01/2016 Read more
RU graduated a total of 487 students in different fields of study in both undergraduate and postgraduate programs for the Third Time in the presence of the Management Board of Read more