ራያ ዩኒቨርሲቲ ለሚቀበላቸው የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና በተሳካ ሁኔታ ሰጥቷል።

ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ/ም ልዩ ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት እና የጋርዮሽ ሳይንስ መርሃ-ግብር (Science Shared Program) የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ተቀብሎ ለማስተማር የመግቢያ ፈተና ዛሬ መስከረም 07/2017 ዓ/ም በተሳካ ሁኔታ ሰጥቷል። Read more

ብምትሕብባር ቤት ትምህርቲ ሕጊ ዩኒቨርሲቲ ራያን USAID/OTI ESP ን “ሃገር ቦቆል ኣማራፂታት ኣተኣላልያ ጎንፅታት” ብዝብል ዛዕባ ምስ ቁልፊ መዳርግቲ ኣላላት ኮንፈረንስ ተኻይዱ።

ብምትሕብባር ቤት ትምህርቲ ሕጊ ዩኒቨርሲቲ ራያን USAID/OTI ESP ን “ሃገር ቦቆል ኣማራፅታት ኣተኣላልያ ጎንፅታት” ብዝብል ዛዕባ ካብ ኣካላት ፍትሒ ክልል ትግራይ፣ ኣመራርሓ ዞባ ደቡብ ትግራይ፣ ኣካላት ፍትሒ፣ ኣቦ ገረባት፣ መራሕቲ Read more

የራያ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከ USAID/OTI ESP ጋር በመተባበር “ሀገር በቀል የግጭት አፈታት ዘዴዎች” በሚል ርእስ ከሚመለከታቸው ቁልፍ አጋር አካላት ኮንፈረንስ አካሄደ።

የራያ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከUSAID/OTI ESP ጋር በመተባበር “ሀገር በቀል የግጭት አፈታት ዘዴዎች” በሚል ርእስ ከትግራይ ክልል ፍትህ አካላት፣ ደቡባዊ ትግራይ ዞን አመራሮች፣ የፍትህ አካላት፣ ሀገር ሽማግሌዎች፣ ሃይማኖት መሪዎች፣ Read more

የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ የአረንጓዴ ዓሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በማይጨው ከተማ አካሄዱ።

በዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ የተመራ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች፣ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ለችግኝ ተከላ የተዘጋጀ ቦታ በማይጨው ከተማ 03 ቀበሌ ጎሎ ፓርክ ዛሬ ጧት ሐምሌ 04/2016 ዓ/ም Read more

በዩኒቨርሲቲው የ12ኛ ማህበራዊ ሳይንስ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ሰላማዊ በሆነ መንገድ እየተካሄደ ነው።

ራያ ዩኒቨርሲቲ በቀድሞው ሥርዓተ-ትምህርት የተማሩ በ2013 ዓ/ም እና በ2014 ዓ/ም የትምህርት ዘመን መፈተን የነበረባቸው የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ከሰኔ 29-30/2016 ዓ/ም በደማቅ ስነ ስርዐት ተቀብሎ ሰኞ ሐምሌ 01/2016 Read more