የዩኒቨርሲቲውን ከፍታ ለማስቀጠል ከመምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ጋር ውይይት ተደረገ።
ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ/ም የተቀናጀ ውጤታማ ስራ ለመስራት እና የዩኒቨርሲቲውን ከፍታ ለማስቀጠል ከዩኒቨርሲቲው መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ጋርዛሬ መስከረም 10/2017 ዓ/ም ውይይት ተደረገ። በውይቱ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ባደረጉት Read more
ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ/ም የተቀናጀ ውጤታማ ስራ ለመስራት እና የዩኒቨርሲቲውን ከፍታ ለማስቀጠል ከዩኒቨርሲቲው መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ጋርዛሬ መስከረም 10/2017 ዓ/ም ውይይት ተደረገ። በውይቱ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ባደረጉት Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ በጋርዮሽ ሳይንስ መርሃ ግብር (Science Shared Program) ከ2011 ዓ/ም ጀምሮ እያስተማራቸው ከነበሩ አሥራ አራት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2016 ዓ/ም ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ እና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና Read more
![]()
ዩኒቨርሲቲያችን በ2016 ዓ/ም ያስመዘገበው ዘርፈ ብዙ ውጤት እና የደረሰበትን ከፍታ ለማስቀጠል ትኩረቱን ያደረገ የራያ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ/ም የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2017 ዓ/ም የቁልፍ አፈፃፀም አመላካቾች (KPI) ዕቅድ ከዩኒቨርሲቲው መምህራን Read more
ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ/ም ልዩ ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት እና የጋርዮሽ ሳይንስ መርሃ-ግብር (Science Shared Program) የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ተቀብሎ ለማስተማር የመግቢያ ፈተና ዛሬ መስከረም 07/2017 ዓ/ም በተሳካ ሁኔታ ሰጥቷል። Read more
ብምትሕብባር ቤት ትምህርቲ ሕጊ ዩኒቨርሲቲ ራያን USAID/OTI ESP ን “ሃገር ቦቆል ኣማራፅታት ኣተኣላልያ ጎንፅታት” ብዝብል ዛዕባ ካብ ኣካላት ፍትሒ ክልል ትግራይ፣ ኣመራርሓ ዞባ ደቡብ ትግራይ፣ ኣካላት ፍትሒ፣ ኣቦ ገረባት፣ መራሕቲ Read more
የራያ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከUSAID/OTI ESP ጋር በመተባበር “ሀገር በቀል የግጭት አፈታት ዘዴዎች” በሚል ርእስ ከትግራይ ክልል ፍትህ አካላት፣ ደቡባዊ ትግራይ ዞን አመራሮች፣ የፍትህ አካላት፣ ሀገር ሽማግሌዎች፣ ሃይማኖት መሪዎች፣ Read more
Raya and Mekelle Universities hosted three days visit by delegates of USAID-Ethiopia (Dr. Yirgalem Gebremeskel) and Kansas State University (Prof. Dr. Vara Prasad and Dr. Araya Alemie Berhe) within the Read more
“ከእንግዲህ ወደ ኋላ መመለስ ወይም መቆም አይቻልም!” በሚል መሪ ቃል የዩኒቨርሲቲው የ2016 ዓ/ም የሥራ ዕቅድ አፈፃፀምና በ2017 ዓ/ም ዓመታዊ ዕቅድ ትግበራ ትኩረት ያደረገ የምክክር መድረክ ዛሬ ሀምሌ 18/2016 ዓ.ም ከዩኒቨርሲቲው Read more
በራያ ዩኒቨርሲቲ ከሀምሌ 02-12/2016 ዓ.ም ሲሰጥ የቆየው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ እና የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና በስኬት መጠናቀቁ የሚታወስ ሲሆን ተፈታኝ ተማሪዎች ወደ መጡበት አከባቢ ዛሬ ጥዋት ሀምሌ 12/2016 ዓ/ም እየተሸኙ Read more