በራያ ዩኒቨርሲቲ ከ1 ቢልየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ አገልግሎት የሚሰጡ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ።
በዩኒቨርሲቲው በ2012 ዓ/ም የተጀመሩ እና በጦርነት ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ የተለያዩ አገልግሎት የሚሰጡ የመሰረተ ልማት ፕሮጀከቶች ከ1 ቢልየን ብር በላይ ወጪ ተገንብተው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ንግድና ቀጠናዎች ትስስር ሚኒስቴር ዲኤታ እና የራያ ዩኒቨርሲቲ Read more
በዩኒቨርሲቲው በ2012 ዓ/ም የተጀመሩ እና በጦርነት ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ የተለያዩ አገልግሎት የሚሰጡ የመሰረተ ልማት ፕሮጀከቶች ከ1 ቢልየን ብር በላይ ወጪ ተገንብተው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ንግድና ቀጠናዎች ትስስር ሚኒስቴር ዲኤታ እና የራያ ዩኒቨርሲቲ Read more
Although RU had a threatening time due to the desperate war of Tigray; it has been successfully navigating since the glimmer of the Pretoria Peace Agreement was heard with courage, Read more
በራያ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 14/2016 ዓ/ም ለመጀመሪያ ጊዜ እየተሰጠ የነበረው የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) ዛሬ ሰኔ 19/2016 ዓ/ም በሰላም ተጠናቀቀ። በመውጫ ፈተናው ሊፈተኑ ከሚገባቸው 333 ተማሪዎች ወደ ፈተና የቀረቡት Read more
ከሰኔ 14-21/2016 ዓ/ም ለሚሰጠው የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና በዩኒቨርሲቲው የተሰሩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ከትምህርት ሚኒስቴር የመጡ ተወካይ አቶ ዳመና ሞረዳ፣ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች እና የፈተናው ግብረሃይል በጋራ በመሆን ዛሬ ሰኔ 13/2016 Read more
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ከፍተኛ አመራር ቡድን በራያ ዩኒቨርሲቲ እየተከናወኑ የሚገኙ የግንባታ ፕሮጀክት ላይ የመስክ ምልከታ ለማድረግ ማይጨው ከተማ ሲገባ በዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ የተመራ ቡድን ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡በ2016 ዓ/ም Read more
በዩኒቨርሲቲው የስትራቴጂ ጉዳዮች ሥራ አስፈፃሚ የተዘጋጀ ለከፍተኛ እና መካከለኛ የአሥተዳደር አመራሮች የውጤት ተኮር ስትራቴጂ (BSC) እና ተዛማጅ ጉዳዮች በማይጨው ከተማ ታደለ ሆቴል ከግንቦት 26-27/2016 ዓ/ም ለሁለት ቀናት የአቅም ግንባታ ስልጠና Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ እና ማይጨው ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከ2008 ዓ/ም ጀምረው በኢንጅነሪንግ እና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ተማሪዎች ለማብቃት በትብብር እየሰሩ መምጣታቸው የሚታወስ ሲሆን ይህን ግንኙነት ለማጠናከር የራያ ዩኒቨርሲቲ ኢንጅነሪንግ እና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ Read more
በዩኒቨርሲቲው የከፍተኛ ትምህርት አገራዊ ቅድመ ምረቃ የመውጫ ፈተናን በአግባቡ ለመምራትና ለማስተዳደር የተዘጋጀው የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ማስፈፀሚያ መመሪያ የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና አፈፃፀም መመርያ 919/2014 እና ዩኒቨርሲቲው የ2016 ዓ/ም መውጫ Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ትምህርት ቤቶች ለመጡ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ልዩ የማጠናከርያ ትምህርት (Tutorial) ግንቦት 22/2016 ዓ/ም በይፋ መጀመሩን የሚታወስ ሲሆን ዛሬ ግንቦት 24/2016 ዓ/ም ደግሞ የትግራይ ክልል፣ የደቡባዊ ትግራይ Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ በቴክኖሎጂ ለማዘመን እና የተማሪዎች ብቃት ለማሻሻል እየተሰሩ ካሉ ስራዎች መካከል ዲጂታል የቤተ መፃህፍት እና መረጃ አስተዳደር ለተማሪዎች እና መምህራን ምቹ እና ፈጣን አገልግሎት የሚሰጥ የሲስተም ማሻሻያ የተደረገለት የS.R.E Read more