‎የ2017 ዓ.ም የዓቅም ማሻሻያ መርሐ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች በበይነ መረብ የሞዴል ፈተና እየተሰጠ ነው

‎ራያ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡለትን በወረቀት እና በበይነ መረብ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ተቀብሎ ለመፈተን አስፈላጊውን የቅድመ ዝግጅት ስራዎቹን አጠናቅቆ በመጠባበቅ ላይ የሚገኝ ሲሆን የዚህም ማሳያ በዩኒቨርሲቲው የ2017 ዓ.ም የዓቅም Read more

‎የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም ይሰጣል

‎የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት ጽ/ቤት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር መሰረት የ2017 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና ከሰኔ23እስከሐምሌ8/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል። ‎በመርሃ ግብሩ መሰረት Read more

እንኳን ደስ አላችሁ!

ከሚያዝያ 25 – 26/ 2017 ዓ.ም በራያ፣ አክሱም እና ዓዲ ግራት ዩኒቨርሲቲዎች መካከል በተካሄደ የሳይንስ ሼርድ (Science Shared) ተማሪዎች የጥያቄ እና መልስ እና የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ውድድሮች ራያ ዩኒቨርሲቲ Read more

የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዥን ቡድን አባላቱ ከዩኒቨርሲቲው መምህራን፣ አስተዳደር ሰራተኞች እና ተማሪዎች ጋር ውይይት አድርገዋል

የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዥን ቡድን አባላት በዩኒቨርሲቲው ሁለተኛ ቀን ቆይታቸው የ2017 ዓ.ም ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች ዕቅድ ትግበራ ለመገምገም፣ ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ ከዩኒቨርሲቲው ከሁሉም የትምህርት ክፍሎች የተውጣጡ መምህራን እና ተማሪዎች፣ በተለያየ ደረጃ Read more

የሱፐርቪዥን ቡድን አባላቱ በዩኒቨርሲቲው የአካል ምልከታ አድርገዋል

የራያ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ.ም ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች (KPI) ዕቅድ ትግበራ ለመገምገም በዩኒቨርሲቲው የሚገኙት የሱፐርቪዥን ቡድን አባላት ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች ውይይት በማድረግ በዩኒቨርሲቲው እየተሰሩ ያሉ ዘርፈ ብዙ ስራዎች ማለትም የግብርና ስራዎች፣ Read more

የዩኒቨርሲቲው የ2017 ዓ.ም ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች (KPI) ዕቅድ ትግበራ ለገምገም የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዥን ቡድን አባላት ራያ ዩኒቨርሲቲ ገብተዋል

የዩኒቨርሲቲው የ2017 ዓ.ም ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች (KPI) ዕቅድ አፈፃፀም ለመገምገም የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዥን ቡድን ዛሬ እሮብ ሚያዝያ 15/ 2017 ዓ/ም ወደ ራያ ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ በዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች እንዲሁም Read more

ዩኒቨርሲቲው የ2017 ዓ/ም የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለተማሪዎቹ ልዩ የምሳ ግብዣ መርሃ ግብር አዘጋጀ

ዩኒቨርሲቲው የ2017 ዓ/ም የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤን በዓል ምክንያት በማድረግ ለተማሪዎቹ ልዩ የምሳ ግብዣ መርሃ ግብር ያዘጋጀ ሲሆን የዩኒቨርሲቲው አመራሮች፣ የሃይማኖች መሪዎች፣ የሃገር ሽማግሌዎች እና የማኅበረሰብ ተወካዮች በጋራ በመሆን የ2017 ዓ.ም Read more

በዩኒቨርሲቲው ዘርፈ ብዙ የመረጃ እና መገናኛ ቴክኖሎጂ (ICT) መሰረተ ልማት ዝርጋታዎች እየተከናወኑ ነው

ራያ ዩኒቨርሲቲ የዘመናዊነት (Digitalization) ጉዞውን ለማጠናከር ዘርፈ ብዙ የመረጃ እና መገናኛ ቴክኖሎጂ (ICT) መሰረተ ልማት ዝርጋታዎች እያከናወኑ የሚገኙ ሲሆን በተለይ የመስመር እና በይነ መረብ የፌደራል እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ማለትም የመውጫ ፈተና Read more