ዲጂታል፣ ቀልጣፋና ተደራሽ የአገልግሎት አቅርቦት ስርዓት ለመዘርጋት የአሥተዳደር ሠራተኞቻችን ዕውቀት፣ ብቃት፣ ግብረ ገብነት እና ተነሳሽነት ማጠናከር ወሳኝ ነው፦ ክብሮም ካሕሱ (ዶ/ር)

አዲሱን የፌደራል መንግስት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1353/2017 ለአሥተዳደር ሠራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ዛሬ መጋቢት 04/ 2017 ዓ.ም በብቃትና ሰው ሃብት አሥተዳደር ሥራ አሥፈጻሚ ጽ/ቤት በዩኒቨርሲቲው ስማርት ክፍል ተሰጥቷል። የአሥተዳደር እና Read more

በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የድህረ-ምረቃ መርሃ ግብሮች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ዓርብ መጋቢት 05 /2017 ዓ.ም ይሰጣል፦ የትምህርት ሚኒስቴር

በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የድህረ-ምረቃ መርሐ ግብሮች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ከየካቲት 27 እስከ መጋቢት 01/ 2017 ዓ.ም መከናወኑን ይታወቃል። በዚሁ መሰረት ፈተናውን ለመፈተን ያመለከታችሁ አመልካቾች ፈተናውን የሚሰጥበት ቀን ዓርብ Read more