ማኅበራዊ_ትስስራችን_ለአብሮነታችን! በሚል መሪ ቃል የጎንደር ቃል ኪዳን ቤተሰብ ሀገር አቀፍ የልምድ ልውውጥ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል

‎ማኅበራዊ ትስስራችን ለአብሮነታችን!” በሚል መሪ ቃል የጎንደር ቃል ኪዳን ቤተሰብ ሀገር አቀፍ የልምድ ልውውጥ መድረክ ዛሬ ሐምሌ 14 ቀን 2017 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ ይገኛል። ‎መድረኩ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከሰላም Read more

በሰላም እና በስኬት ተጠናቀቀ

‎ከሰኔ 23 እስከ ሀምሌ 08/ 2017ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ በወረቀት እና በበይነመረብ (Online) የተሰጠ ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ እና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በሰላም እና በስኬት ተጠናቀቀ። ‎ Read more

‎ራያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መርሃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

‎ራያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መርሃ ግብሮች ያስተማራቸውን የቅድመ እና ድህረ ምረቃ ተማሪዎቹ የዩኒቨርሲቲው ሥራ አመራር ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መንገሻ አድማሱ፣ የደቡባዊ ትግራይ ዞን ዋና አስተዳዳሪ እና የሥራ አመራር ቦርድ Read more

‎ራያ ዩኒቨርሲቲ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰራቸው የነበሩ ስድስት ትላልቅ የተለያዩ ፕሮጀክቶች በደማቅ ስነ ስርዓት አስመረቀ

‎በዩኒቨርሲቲው ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ ግንባታቸውን ሲከናወኑ የቆዩት ስድስት ትላልቅ የተለያዩ ፕሮጀክቶች የዩኒቨርሲቲው ሥራ አመራር ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መንገሻ አድማሱ፣ የትምህርት ሚኒስቴር ተወካዩ ዶ/ር አቡሌ ታከለ፣ የደቡባዊ ትግራይ ዞን ዋና Read more

‎የራያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ት ቤት ለ”ኑረምበርግ (ጀርመን) ዓለም አቀፉ የምስለ ችሎት 2025 ውድድር” በብቃት ማለፉን አረጋገጠ!

‎የራያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት በኑረምበርግ (ጀርመን) በሚካሄደዉ የ”ኑረምበርግ ዓለም አቀፍ የምስለ ችሎት 2025 ውድድር” #Nuremberg_Moot_Court_2025 ከኢትዮጵያ ብቸኛ ተወካይ፣ ከአፍሪካ ካለፉት 7 ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ በመሆን ከአለም ደግሞ 16ኛን ደረጃ በመያዝ Read more

‎በሀገር አቀፉ የዓቅም ማሻሻያ ትምህርት መርሀ ግብር (Remedial Program) ፈተና ጥሩ ውጤት ለማምጣት ተዘጋጅተናል፦ ተፈታኝ ተማሪዎች ‎ ‎ለዩኒቨርሲቲው የዓቅም ማሻሻያ ትምህርት መርሀ ግብር (Remedial Program) ፈታኝ መምህራን እና ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና አሰጣጥ ሂደት ገለጻ (Orientation) ተደርጓል

‎ለዩኒቨርሲቲው የዓቅም ማሻሻያ ትምህርት መርሀ ግብር (Remedial Program) ፈታኝ መምህራን እና ተፈታኝ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ ኮሌጅ ዲኖች፣ የትምህርት ክፍል ሀላፊዎች፣ ዳይሬክተሮች፣ ሥራ አስፈፃሚዎች እና አስተባባሪዎች በተገኙበት በዩኒቨርሲቲው መሰብሰቢያ አዳራሽ Read more