በዩኒቨርሲቲው ለተከታታይ 5 ቀናት ሲሰጥ የቆየው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ።
በራያ ዩኒቨርሲቲ ከመስከረም 20 እስከ 24/2017 ዓ/ም ለተከታታይ 5 ቀናት ለአመራሮችና መምህራን ሲሰጥ የቆየው የአመራር ብቃትና የመማር ማስተማር ሳይንሳዊ ክህሎት የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የራያ ዩኒቨርሲቲ ፕረዚደንት Read more
በራያ ዩኒቨርሲቲ ከመስከረም 20 እስከ 24/2017 ዓ/ም ለተከታታይ 5 ቀናት ለአመራሮችና መምህራን ሲሰጥ የቆየው የአመራር ብቃትና የመማር ማስተማር ሳይንሳዊ ክህሎት የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የራያ ዩኒቨርሲቲ ፕረዚደንት Read more
በራያ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ/ም በ Extension መርሃ ግብር መማር ለምትፈልጉ አመልካቾች በተገለፀው መስፈርት፣ ቀን እና ቦታ መሰረት መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡ ************************************ ራያ ዩኒቨርሲቲ ፤ መስከረም 22/2017 ዓ/ም ዕውቀት ለማኅበረሰባዊ ለውጥ! የህዝብና Read more
![]()
ራያ ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት ከ USAID/OTI ESP ጋር በመተባበር የራያ ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት እና ማህበራዊ ፍርድ ቤቶች ትስስር ለማጠናከር ከተለያዩ ወረዳዎች የመጡ የማህበራዊ ፍርድ ቤት ሰራተኞች ጋር ሐሙስ Read more
ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘራችሁ ተማሪዎች በራያ ዩኒቨርሲቲ የማይጨው ሠማእታት ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ለመማር ተፈትናችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች ከመስከረም 21-22/2017 ዓ/ም ሪፖርት እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው ያስታውቃል። **************** ራያ ዩኒቨርሲቲ Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ ነባር መደበኛ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎቹን ከመስከረም 13-14/2017 ዓ/ም ተቀብሎ የዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ታደሰ ደጀኔ (ፕሮፌሰር) እና የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ምርምር ቴክኖሎጂ ሽግግር እና ማህበረሰብ ጉድኝት ምክትል ፕረዚደንት ነጋ ዓፈራ (ዶ/ር) Read more
የራያ ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት ከ USAID/OTI ESP ጋር በመተባበር “የደቡባዊ ዞን ሃገር በቀል የግጭት አፈታት ዘዴዎች (አቦ ገረብ እና ዱባርተ) ትስስር ማጠናከር!” በሚል መሪ ቃል ከደቡባዊ ትግራይ ዞን ማይጨው Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ እና ትግራይ ኢንደስትሪ ቢሮ በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን የጋራ መግባቢያ ሰነድ (MoU) ዛሬ መስከረም 11/2017 ዓ/ም በመኾኒ ከተማ ተፈራረሙ። የስምምነቱ ዋና ዓላማ ራያ ዩኒቨርሲቲ ከኢንደስትሪዎች ያለውን ትስስር በማጠናከር የሥራ Read more
ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ/ም የተቀናጀ ውጤታማ ስራ ለመስራት እና የዩኒቨርሲቲውን ከፍታ ለማስቀጠል ከዩኒቨርሲቲው መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ጋርዛሬ መስከረም 10/2017 ዓ/ም ውይይት ተደረገ። በውይቱ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ባደረጉት Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ በጋርዮሽ ሳይንስ መርሃ ግብር (Science Shared Program) ከ2011 ዓ/ም ጀምሮ እያስተማራቸው ከነበሩ አሥራ አራት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2016 ዓ/ም ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ እና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና Read more
![]()
ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ/ም የጋርዮሽ ሳይንስ መርሃ-ግብር (Science Shared Program) የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ተቀብሎ ለማስተማር መስከረም 07/2017 ዓ/ም በሰጠው የመግቢያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል፡፡
![]()