የራያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት ከመኾኒ እና ራያ ዓዘቦ ማሕበራዊ ፍርድ ቤቶች ዘላቂ ትስስር ለመፍጠር ምክክር/ውይይት መድረክ አካሄደ።

የራያ ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት ከ USAID/OTI ESP ጋር በመተባበር የመኾኒ እና የራያ ዓዘቦ ማህበራዊ ፍርድ ቤቶች ዘላቂ ትስስር ለመፍጠር ዛሬ ጥቅምት 09 ቀን 2017 ዓ/ም በመኾኒ ከተማ ምክክር/ውይይት መድረክ Read more

ራያ ዩኒቨርሲቲ የአንበጣ መንጋ ከመከሰቱ በፊት ለመከላከል የሚያስችል እና በዞኑ የኢኮኖሚ ዘርፍ የሚመራ ግብረ ሃይል ለማቋቋም ከትግራይ ግብርና ቢሮ እና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የምክክር አካሄደ

ራያ ዩኒቨርሲቲ የአንበጣ መንጋ፣ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ እና የምርት ብክነትን አስቀድሞ መከላከል የሚያስችል እና በዞኑ የኢኮኖሚ ዘርፍ የሚመራ ግብረ ሃይል ለማቋቋም ከትግራይ ግብርና እና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ እና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ Read more

የመምህራን ቅጥር ማስታወቂያ (የግብርና ምጣኔ ሃብት ትምህርት ክፍል (Agricultural Economics Department)

በራያ ዩኒቨርሲቲ የግብርና እና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ሥር የሚገኘው የግብርና ምጣኔ ሃብት ትምህርት ክፍል (Agricultural Economics Department) ላለው የመምህራን እጥረት ለመሸፈን በ2016 ዓ/ም በራያ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ምጣኔ ሃብት ትምህርት ክፍል Read more

Loading

ራያ ዩኒቨርሲቲ ከ Kansas State University እና CultivAid ጋር በመተባበር የግብርና ቴክኖሎጂ ለማዘመን በትኩረት እየሰራ ነው።

ይህ የተገለፀው የትግራይ ክልል ግብርና ቢሮ ሃላፊና የራያ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ አባል ዶ/ር እያሱ አብርሃ፣ የደቡባዊ ትግራይ ዞን ዋና አስተዳዳሪ እና የራያ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ አባል አቶ ሃፍቱ Read more

የመምህራን ቅጥር ማስታወቂያ Vacancy Announcement

ራያ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የሥራ መደቦች በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች መምህራን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ስለሚፈልግ መስፈርቱን የምታሟሉ መምህራን በተገለፀው መስፈርት፣ ቦታ፣ ቀን እና ሰዓት መሰረት መመዝገብ ትችላላችሁ።

Loading

በዩኒቨርሲቲው ለተከታታይ 5 ቀናት ሲሰጥ የቆየው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ።

በራያ ዩኒቨርሲቲ ከመስከረም 20 እስከ 24/2017 ዓ/ም ለተከታታይ 5 ቀናት ለአመራሮችና መምህራን ሲሰጥ የቆየው የአመራር ብቃትና የመማር ማስተማር ሳይንሳዊ ክህሎት የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የራያ ዩኒቨርሲቲ ፕረዚደንት Read more

ለ1ኛ እና 2ኛ ዲግሪ የኤክስቴንሽን ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ!!

በራያ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ/ም በ Extension መርሃ ግብር መማር ለምትፈልጉ አመልካቾች በተገለፀው መስፈርት፣ ቀን እና ቦታ መሰረት መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡ ************************************ ራያ ዩኒቨርሲቲ ፤ መስከረም 22/2017 ዓ/ም ዕውቀት ለማኅበረሰባዊ ለውጥ! የህዝብና Read more

Loading

የራያ ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት እና ማህበራዊ ፍርድ ቤቶች ትስስር ለማጠናከር የምክክር መድረክ ተካሄደ።

ራያ ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት ከ USAID/OTI ESP ጋር በመተባበር የራያ ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት እና ማህበራዊ ፍርድ ቤቶች ትስስር ለማጠናከር ከተለያዩ ወረዳዎች የመጡ የማህበራዊ ፍርድ ቤት ሰራተኞች ጋር ሐሙስ Read more