ራያ ዩኒቨርሲቲ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሰብል ላይ ጉዳት እንዳያደርስ ለአከባቢው አርሶአደሮች ድጋፍ እያደረገ ነው

የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ትንበያ እንደሚያመለክተው በአሁኑ ወቅት በአብዛኞቹ የክልሉ አካባቢዎች ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ እንደሚኖር በጠቆመው መሰረት ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በደረሱ የአርሶ አደር ሰብሎች ላይ ጉዳት ከማድረሱ በፊት የራያ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ Read more

የኮንትራት ቅጥር ማስታወቂያ

ራያ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የሥራ መደቦች ሰራተኞችን በኮንትራት አወዳድሮ መቅጠር ስለሚፈልግ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በተገለፀው ቦታ፣ ቀን እና ሰዓት መሰረት መመዝገብ ትችላላችሁ። ************************************ ራያ ዩኒቨርሲቲ ፤ ጥቅምት 26 Read more

Loading

የዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት የ2017 ዓ/ም አንደኛ ሩብ ዓመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ገምግመዋል

የራያ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት የዩኒቨርሲቲው በአካዳሚክ፣ ምርምር፣ ቴክኖሎጂ ሽግግር እና ማህበረሰብ ጉድኝት የስራ ዘርፎች የቀረበውን የ2017 ዓ/ም አንደኛ ሩብ ዓመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ዛሬ ጥቅምት 22/2017 ዓ/ም ገምግመዋል። የራያ ዩኒቨርሲቲ Read more

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ

ራያ ዩኒቨርሲቲ መስከረም 28/2017 ዓ/ም ባወጣው የመምህራን ቅጥር ማስታወቂያ መሰረት በሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለፈተና የተመለመላችሁ መምህራን እና ባለሙያዎች በተጠቀሰው ቀን፣ ሰዓት እና ቦታ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ በአካል Read more

Internal Call for Concept note

The office of Research, Publication, Ethics and Induction Directorate will invite research concept note for 2017 E.C Budget Year on Human Health, Nutrition, and Welfare, Information Technology and Computing, Energy, Read more

ለ1ኛ አመት ተማሪዎች በሙሉ!

በ2017 የትምህርት ዘመን በራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የ1ኛ ዓመት አዲስ ተማሪዎች እና በ2016 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የማጠናከሪያ ትምህርት (Remedial Program) ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ከሕዳር 02-03/2017 ዓ.ም መሆኑን Read more

Loading

በራያ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ ደረጃ ለሚገኙ የቤተ-መጻሕፍትና ቤተ-መዛግብት ሰራተኞች መሰረታዊ የቤተ-መጻሕፍት ሳይንስ እና ዲጂታላይዜሽን ስልጠና እየተሰጠ ነው

የራያ ዩኒቨርሲቲ ቤተ- መጻሕፍትና ዶክመንቴሽን ዳይሬክቶሬት ከብሄራዊ ቤተ-መፃህፍትና ቤተ-መዛግብት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር በተለያየ ደረጃ ለሚገኙ የቤተ-መጻሕፍት ቤተ-መዛግብት ሰራተኞች የመሰረታዊ ቤተ መጻሕፍት ሳይንስ እና ዲጂታላይዜሽን ስልጠና ከዛሬ ጥቅምት 20/2017 ዓ/ም ጀምሮ Read more

በዩኒቨርሲቲው የምርምር ስነ-ምግባር (Research Ethics) እና የፋይናንስ አስተዳደር ስርዓት ስልጠና ለተመራማሪዎች ተሰጠ

የራያ ዩኒቨርሲቲ የምርምር፣ ሕትመት፣ ስነ-ምግባር እና ኢንዳክሽን ዳይሬክቶሬት ያዘጋጀው የተመራማሪዎች (Principal Investigator) እና ተባባሪ ተመራማሪዎች (Co-Investigators) የምርምር ስነ-ምግባር (Research Ethics) እና የፋይናንስ አስተዳደር ስርዓት ስልጠና በሚመለከታቸው ባለሙያዎች የተሰጠ ሲሆን ስልጠናው Read more

የትግራይ ክልል ካቢኔ ሴክሬተሪያት የማህበራዊ ልማት ሽግግር ሃላፊ የተከበሩ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሂወት ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች በመሆን የማይጨው ሰማእታት አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች እና በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ የመልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ (Landscape) ማስዋብ ስራ ዛሬ ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ/ም ጎብኝተዋል።

የትግራይ ክልል ካቢኔ ሴክሬተሪያት የማህበራዊ ልማት ሽግግር ሃላፊ የተከበሩ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሂወት ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች በመሆን የማይጨው ሰማእታት አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች እና በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ የመልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ Read more