ወደ ራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ የ1ኛ ዓመት የቅድመ ምረቃ መርሃ ግብር ተማሪዎች ሕዳር 09 እና 10/2017 ዓ.ም ይገባሉ!
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ትንበያ እንደሚያመለክተው በአሁኑ ወቅት በአብዛኞቹ የክልሉ አካባቢዎች ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ እንደሚኖር በጠቆመው መሰረት ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በደረሱ የአርሶ አደር ሰብሎች ላይ ጉዳት ከማድረሱ በፊት የራያ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የሥራ መደቦች ሰራተኞችን በኮንትራት አወዳድሮ መቅጠር ስለሚፈልግ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በተገለፀው ቦታ፣ ቀን እና ሰዓት መሰረት መመዝገብ ትችላላችሁ። ************************************ ራያ ዩኒቨርሲቲ ፤ ጥቅምት 26 Read more
የራያ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት የዩኒቨርሲቲው በአካዳሚክ፣ ምርምር፣ ቴክኖሎጂ ሽግግር እና ማህበረሰብ ጉድኝት የስራ ዘርፎች የቀረበውን የ2017 ዓ/ም አንደኛ ሩብ ዓመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ዛሬ ጥቅምት 22/2017 ዓ/ም ገምግመዋል። የራያ ዩኒቨርሲቲ Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ መስከረም 28/2017 ዓ/ም ባወጣው የመምህራን ቅጥር ማስታወቂያ መሰረት በሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለፈተና የተመለመላችሁ መምህራን እና ባለሙያዎች በተጠቀሰው ቀን፣ ሰዓት እና ቦታ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ በአካል Read more
The office of Research, Publication, Ethics and Induction Directorate will invite research concept note for 2017 E.C Budget Year on Human Health, Nutrition, and Welfare, Information Technology and Computing, Energy, Read more
በ2017 የትምህርት ዘመን በራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የ1ኛ ዓመት አዲስ ተማሪዎች እና በ2016 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የማጠናከሪያ ትምህርት (Remedial Program) ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ከሕዳር 02-03/2017 ዓ.ም መሆኑን Read more
የራያ ዩኒቨርሲቲ ቤተ- መጻሕፍትና ዶክመንቴሽን ዳይሬክቶሬት ከብሄራዊ ቤተ-መፃህፍትና ቤተ-መዛግብት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር በተለያየ ደረጃ ለሚገኙ የቤተ-መጻሕፍት ቤተ-መዛግብት ሰራተኞች የመሰረታዊ ቤተ መጻሕፍት ሳይንስ እና ዲጂታላይዜሽን ስልጠና ከዛሬ ጥቅምት 20/2017 ዓ/ም ጀምሮ Read more
የራያ ዩኒቨርሲቲ የምርምር፣ ሕትመት፣ ስነ-ምግባር እና ኢንዳክሽን ዳይሬክቶሬት ያዘጋጀው የተመራማሪዎች (Principal Investigator) እና ተባባሪ ተመራማሪዎች (Co-Investigators) የምርምር ስነ-ምግባር (Research Ethics) እና የፋይናንስ አስተዳደር ስርዓት ስልጠና በሚመለከታቸው ባለሙያዎች የተሰጠ ሲሆን ስልጠናው Read more
የትግራይ ክልል ካቢኔ ሴክሬተሪያት የማህበራዊ ልማት ሽግግር ሃላፊ የተከበሩ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሂወት ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች በመሆን የማይጨው ሰማእታት አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች እና በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ የመልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ Read more