ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ!
በራያ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ/ም በተከታታይና ርቀት የትምህርት መርኃ ግብር በቅድመ እና ድኅረ ምረቃ (Masters) ለመማር ከዚህ በፊት ያመለከታችሁ እና አሁን መመዝገብ የምትፈልጉ ከጥር 01 – 15 /2017 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው በኢትዮጵያ Read more
በራያ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ/ም በተከታታይና ርቀት የትምህርት መርኃ ግብር በቅድመ እና ድኅረ ምረቃ (Masters) ለመማር ከዚህ በፊት ያመለከታችሁ እና አሁን መመዝገብ የምትፈልጉ ከጥር 01 – 15 /2017 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው በኢትዮጵያ Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ አስፈላጊውን የትምህርት ግብአት፣ የተማሪዎች መማሪያ ክፍል፣ መኝታ፣ ምግብና፣ ሕክምና፣ እና ሌሎች አገልግሎቶች እና የመሠረተ ልማት ሥራዎቹን አጠናቆ ጥር 15 እና 16 /2017 ዓ.ም የ2017 ዓ.ም የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት Read more
የራያ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ የሃይማኖች መሪዎች እና የሃገር ሽማግሌዎች፣ የአከባቢው ማኅበረሠብ ተወካዮች በጋራ በመሆን የ2017 ዓ.ም የልደት በዓልን ከዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ጋር በድምቀት አክብረዋል። ዩኒቨርሲቲው አሥተዳደር እና ልማት ምክትል ፕረዚደንት ዶ/ር ክብሮም Read more
ይህ የተገለጸው በራያ ዩኒቨርሲቲ የምርምር፣ ሕትመት፣ ሥነ ምግባር እና ሥርፀት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በጭብጥ የምርምር ንድፈ ሃሳብ አጻጻፍ (Thematic Research Proposal Writing) ዙርያ ለዩኒቨርሲቲው ሴት መምህራን እና ተመራማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ ለሠላም እና ደኅንነት አገልግሎት ሥራ አሥፈጻሚ ሠራተኞ አወዳድሮ ለመቅጠር ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው የኮንትራት ቅጥር ማስታወቂያ መሠረት ለሥራው ዘርፍ የተመለመላችሁ አመልካቾች ፈተና የሚሰጡበት ቀን ታኀሣሥ 16/ Read more
![]()
Raya University’s English Language Improvement Center (ELIC), under Academic Program Directorate, has Launched its First ELIP Class Inauguration to its academic Staff today on January 02, 2024. The Core Objective Read more
![]()
በ2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ከጥር 15-16 /2017 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በዩኒቨርሲቲው ዋና ረጂስትራር ጽ/ቤት በተጠቀሱት ቀናት ብቻ በአካል ተገኝታችሁ Read more
![]()
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሠላም ሚኒስቴር ከመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በ2016 ዓ.ም በሃገር ግንባታ ዙርያ ያበረከቱት አስተዋጽኦ ለመገምገም ዛሬ ታኅሣሥ 18 /2017 ዓ.ም በአዳማ ከተማ አዩ ኢንተርናሽናል ሆቴል ባዘጋጀው የውይይት መድረክ Read more
በትምህርት ሚኒስቴርና በሁሉም የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መካከል ዛሬ ታህሳስ 16/2017 ዓ.ም የተፈረመው ቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች (Key Performance Indicators) ስምምነት ራያ ዩኒቨርሲቲን በመወከል ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር ስምምነቱን የፈረሙት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ንግድ Read more
Raya University signed MoU with Space Science Geospatial Institute (SSGI) for the Provision of Satellite Data for dissemination of Knowledge and insights on December 23, 2024. The agreement was signed Read more