በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምኅርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ለመማር የተመደቡ የዓቅም ማሻሻያ የትምኅርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ከዛሬ ሐሙስ ጥር 15 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲው እየገቡ እና እየተመዘገቡ ይገኛሉ።
ራያ ዩኒቨርሲቲ አስፈላጊውን የቅድመ ዝግጅት ስራዎቹን አጠናቅቆ የ2017 ዓ.ም የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎቹን በተሳካ መንገድ እየተቀበለ ይገኛል።









Users Last 7 days : 323
Users Last 30 days : 1851
Total Users : 34391