በዩኒቨርሲቲያችን ፕሬዚደንት ፕሮፌስር ታደሰ ደጀኔ እና የትግራይ ግብርና ቢሮ ኃላፊ እያሱ ኣብርሃ (ዶ/ር) የተመራ የመስክ ጉብኝት ተክሄደዋል። ግቡኝቱ በራያ ዩኒቨርሲቲ የምርምር፣ ማሕበረሰብ አገልግሎት እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዚዳንት ፅ/ቤት የተሰሩ የተለያዩ የግብርና የምርምር ውጤቶችን ለአከባቢው ማሕበረሰብ ለማጋራት ያለመ ሲሆን ከሁሉም የዞኑ ወረዳዎች የተውጣጡ አርሶ አደሮችና የግብርና ባለሙያዎች ተሳትፎውበታል።

በዩኒቨርሲቲያችን ፕሬዚደንት ፕሮፌስር ታደሰ ደጀኔ እና የትግራይ ግብርና ቢሮ ኃላፊ እያሱ ኣብርሃ (ዶ/ር) የተመራ የመስክ ጉብኝት ተክሄደዋል። ግቡኝቱ በራያ ዩኒቨርሲቲ የምርምር፣ ማሕበረሰብ አገልግሎት እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዚዳንት ፅ/ቤት የተሰሩ Read more

የዩኒቨርስቲያችን ፕሬዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ከሶስቱ ምክትል ፕሬዚዳንቶች ጋር የቁልፍ አፈፃፀም (KPI) ኮንትራት ውል ተፈራረሙ!

ጥቅምት 7፣ 2018 ዓ/ም (ራዩ)፤የራያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ከሶስቱም የዩኒቨርቲው ምክትል ፕሬዚደንቶች ጋር የቁልፍ አፈጻጸም አመልካቾች (KPI) የኮንትራት ውል ትላንት ጥቅምት 6፣ 2018 ዓ/ም ተፈራርመዋል። የፌርማ ስነስርዓቱን በመክፈቻ Read more

ራያ ዩኒቨሪሲቲ ከECDC የኮምፕዩተሮች ድጋፍ ተበረከተለት! ====================================

(ራያ ዩኒቨርሲቲ፤ መስከረም 26 ቀን 2018 ዓ/ም)ራያ ዩኒቨርሲቲ Ethiopian Community Development Council (ECDC) Inc, ከተሰኘ እ.አ.አ በ1983 በዶ/ር ፀሃየ ተፈራ ከተመሰረተው የበጎ-አድራጎት ድርጅት የኮምፕዩተሮች ድጋፍ ተበረከተለት። ECDC ዛሬ መስከረም 26 Read more

የራያ ዩኒቨሪሲቲ ሰኔት አባላት መደበኛ ስብሰባቸው አካሂደው ውሳኔዎችን አሳልፈዋል።

የራያ ዩኒቨርሲቲ ሰኔት አባላት መስከረም 23 ቀን 2018 ዓ/ም ባካሄዱት መደበኛ ስብሰባ በሶስት የተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይተው ውሳኔዎችን አሳልፈዋል። ኣጀንዳዎቹ የድህረ ምረቃ ትምህርት መርሐግብር ለመክፈት ተዘጋጅቶ የቀረበ የዳሰሳ ጥናት ( Read more