በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ እንደ ሀገር ተፈጻሚ እንዲሆኑ ለታቀዱና ተፈጻሚ እየሆኑ ለሚገኙ የሪፎርም አጀንዳዎች ስኬት የሕዝብና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ሥራ ወሳኝ መሆኑን ተገለጸ
ትምህርት ሚኒስቴር ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ እንደ ሀገር ተፈጻሚ እንዲሆኑ ለታቀዱና ተፈጻሚ እየሆኑ ለሚገኙ የሪፎርም አጀንዳዎች ስኬት እውን ለማድረግ የሕዝብና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ሥራዎች ሚና ለማጉላት Read more