በዩኒቨርሲቲያችን ግቢ ውስጥ ሲከናወን የቆየው የICT-መሰረተ ልማት ዝርጋታ እና የኢንተርኔት አገልጋሎት ማስፋፍያ ስራዎች ተጠናቅቀው ተመርቀዋል!
በራያ ዩኒቨርስቲ የግቢ ውስጥ ለውስጥ መስመር የWiFi ኔትዎርክ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ሲሰሩ የቆዩ የICT-መሰረተ ልማት ዝርጋታ እና ማስፋፍያ ስራዎች ተጠናቅቀው ትላንት ታህሳስ 03፣ 2018 ዓ/ም ተመርቀዋል።የዩኒቨርሲቲያችን የአካደሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚደንት Read more











Users Last 7 days : 873
Users Last 30 days : 2615
Total Users : 26953