የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የራያ ዩኒቨርሲቲ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የክረምት በጎ ፍቃድ የማጠናከሪያ ትምህርት እየሰጡ ይገኛሉ
የራያ ዩኒቨርሲቲ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በደቡባዊ ዞን ትግራይ በሚገኙ ዘጠኝ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የክረምት በጎ ፍቃድ የማጠናከሪያ ትምህርት ከሐምሌ 01 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለ7ኛ እና 8ኛ ክፍል Read more
የራያ ዩኒቨርሲቲ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በደቡባዊ ዞን ትግራይ በሚገኙ ዘጠኝ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የክረምት በጎ ፍቃድ የማጠናከሪያ ትምህርት ከሐምሌ 01 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለ7ኛ እና 8ኛ ክፍል Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ ለፍሬምናጦስ የአረጋውያን፣ ህፃናት እና አእምሮ ህሙማን እንክብካቤ ማእከል ዛሬ ነሐሴ 06 ቀን 2017 ዓ.ም ከ1.2 ሚልዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርጓል። የድጋፍ ቁሳቁሶቹ በዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ በከባድ ድርቅ ለተጎዱ በቆላ ተምቤን ወረዳ ያቔር እና አከባቢው ማኅበረሰብ ክፍሎች ድጋፍ እንዲያደርግ በቀረበለት የድጋፍ ጥሪ አዎንታዊ ምላሽ በመስጠት የዩኒቨርሲቲው ማናጅመንት በወሰነው መሰረት የዩኒቨርሲቲው ልኡካን ቡድን አባላት 50 Read more
በራያ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ዛሬ ሀምሌ 22 ቀን 2017 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐግብር ተካሄዷል:: የራያ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ በየዓመቱ የሚካሄደውን ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ምክንያት በማድረግ Read more
የራያ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም አመላካቾች (KPI) መሰረት በማድረግ በዝርዝር የቀረበውን የ2017 ዓ.ም የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት እና የ2018 ዓ.ም ዓመታዊ ዕቅድ ሀምሌ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ገምግመዋል። Read more
ማኅበራዊ ትስስራችን ለአብሮነታችን!” በሚል መሪ ቃል የጎንደር ቃል ኪዳን ቤተሰብ ሀገር አቀፍ የልምድ ልውውጥ መድረክ ዛሬ ሐምሌ 14 ቀን 2017 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ ይገኛል። መድረኩ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከሰላም Read more
ከሰኔ 23 እስከ ሀምሌ 08/ 2017ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ በወረቀት እና በበይነመረብ (Online) የተሰጠ ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ እና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በሰላም እና በስኬት ተጠናቀቀ። Read more
ራያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መርሃ ግብሮች ያስተማራቸውን የቅድመ እና ድህረ ምረቃ ተማሪዎቹ የዩኒቨርሲቲው ሥራ አመራር ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መንገሻ አድማሱ፣ የደቡባዊ ትግራይ ዞን ዋና አስተዳዳሪ እና የሥራ አመራር ቦርድ Read more
በዩኒቨርሲቲው ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ ግንባታቸውን ሲከናወኑ የቆዩት ስድስት ትላልቅ የተለያዩ ፕሮጀክቶች የዩኒቨርሲቲው ሥራ አመራር ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መንገሻ አድማሱ፣ የትምህርት ሚኒስቴር ተወካዩ ዶ/ር አቡሌ ታከለ፣ የደቡባዊ ትግራይ ዞን ዋና Read more
ከሰኔ 02/ 2017 ዓ.ም ጀምሮ በራያ ዩኒቨርሲቲ መሰጠት የጀመረው የከፍተኛ ትምህርት ቅድመ ምረቃ መርሃ ግብር ተማሪዎች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ሰኔ 10/ 2017 ዓ.ም በሰላም እና በስኬት መጠናቀቁን ተገለጸ። Read more