ዩኒቨርሲቲው የ2017 ዓ/ም የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለተማሪዎቹ ልዩ የምሳ ግብዣ መርሃ ግብር አዘጋጀ
ዩኒቨርሲቲው የ2017 ዓ/ም የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤን በዓል ምክንያት በማድረግ ለተማሪዎቹ ልዩ የምሳ ግብዣ መርሃ ግብር ያዘጋጀ ሲሆን የዩኒቨርሲቲው አመራሮች፣ የሃይማኖች መሪዎች፣ የሃገር ሽማግሌዎች እና የማኅበረሰብ ተወካዮች በጋራ በመሆን የ2017 ዓ.ም Read more