በዩኒቨርሲቲያችን ግቢ ውስጥ ሲከናወን የቆየው የICT-መሰረተ ልማት ዝርጋታ እና የኢንተርኔት አገልጋሎት ማስፋፍያ ስራዎች ተጠናቅቀው ተመርቀዋል!

በራያ ዩኒቨርስቲ የግቢ ውስጥ ለውስጥ መስመር የWiFi ኔትዎርክ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ሲሰሩ የቆዩ የICT-መሰረተ ልማት ዝርጋታ እና ማስፋፍያ ስራዎች ተጠናቅቀው ትላንት ታህሳስ 03፣ 2018 ዓ/ም ተመርቀዋል።የዩኒቨርሲቲያችን የአካደሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚደንት Read more

ራያ ዩኒቨርሲቲ እና ፋና ወጣቶች የብድርና ቁጠባ ተቋም ለዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች የረዥም ግዜ የብድር አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል የመግባብያ ሰነድ ተፈራረሙ!

ህዳር 28፣ 2018 ዓ/ም (ራያ ዩኒቨርሲቲ)ራያ ዩኒቨርሲቲ የሰራተኞቹ ኑሮ ለማሻሻል የሚረዳ የቁጠባና የብድር አገልግሎት ለማግኘት የሚያስችል የመግባብያ ሰነድ ከፋና ወጣቶች የብድርና ቁጠባ አክስዮን ማሕበር ጋር ዛሬ ህዳር 28፣ 2018 ዓ/ም Read more

በራያ ዩኒቨርሲቲ የብሄር ብሄረሰቦች ብዓልን በማስመልከት የውይይት መድረክ ተካሄደ

ህዳር 27፣ 2018 ዓ/ም (ራያ ዩኒቨርሲቲ)በራያ ዩኒቨርሲቲ የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል በማስመልከት የውይይት እና የቃል-ኪዳን ቤተሰብ ፕሮጀክት ማስጀመርያ መድረክ ተካሄደ። በመድረኩ የራያ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ አመራር አባሉ ሓለፎም ገዛኢ (ዶ/ር)፣ የራያ Read more

ራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡለትን የአቅም ማሻሽያ (Remedial Program) ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ ተቀብለዋል!

ህዳር 26፤ 2018 ዓ/ም (ራያ ዩኒቨርሲቲ)በ2018 የትምህርት ዘመን በራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ የአቅም ማሻሽያ መርኃ-ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ከህዳር 22 ጀምረው ወደ ዩኒቨርሲቲው የገቡ ሲሆን፣ ቅበላው ህዳር 24፣ 2018 ዓ/ም በተዘጋጀው Read more

ራያ ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዲጂታል የቁጠባ እና ብድር አገልግሎት ለማቅረብ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ ============

(ራያ ዩኒቨርሲቲ ፤ ህዳር 26/2018 ዓ/ም)ህዳር 24 ቀን፣ 2018 ዓ/ም የተፈረመው ይህ ስምምነት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሲቢኢ ብር ደመወዝ ከፋይ ለሆኑ መስሪያ ቤቶች ባመቻቸዉ የሲቢኢ ብር የዲጂታል ቁጠባና ብድር አገልግሎት Read more

ዓለም አቀፉ የጸረ-ሙስና ቀን “ትውልድን በሥነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር” በሚል መሪ ቃል በራያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ተከብሯል

(ራያ ዩኒቨርሲቲ ፤ ሕዳር 22 /2018 ዓ.ም)በራያ ዩኒቨርሲቲ የስነ ምግባር መከታተያ ስራ አስፈፃሚ አዘጋጅነት 22ኛው የዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን “ትውልድን በሥነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር” በሚል መሪ ቃል ዛሬ ህዳር 22 Read more

በራያ ዩኒቨርሲቲ መምህራን የበለጸጉ ሁለት የፈጠራና የምርምር ዲጂታላይዜሽን ስራዎች ተመረቁ!

ህዳር 22፤ 2018 (ራያ ዩኒቨርሲቲ)በራያ ዩኒቨርሲቲ የእንዱስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት ፅ/ቤት በ2017 የበጀት ዓመት ከተሰሩ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎች ውስጥ በራያ ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ተመራማሪዎች የተሰሩ ሁለት የፈጠራና የምርምር ድጅታላይዘሽን Read more