የሠላም እና ደኅንነት አገልግሎት ሥራ አሥፈጻሚ ፈተና ጥር 01/ 2017 ዓ.ም ይሠጣል

ራያ ዩኒቨርሲቲ ለሠላም እና ደኅንነት አገልግሎት ሥራ አሥፈጻሚ ሠራተኞ አወዳድሮ ለመቅጠር ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው የኮንትራት ቅጥር ማስታወቂያ መሠረት ለሥራው ዘርፍ የተመለመላችሁ አመልካቾች ፈተና የሚሰጡበት ቀን ታኀሣሥ 16/ 2017 ዓ.ም ተብሎ የነበረ ቢሆንም በሥራ ጫና ምክንያት ለነገ ሐሙስ ጥር 01/ 2017 ዓ.ም ከጧቱ 4:00 መሆኑን አውቃችሁ ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ በመያዝ በራያ ዩኒቨርሲቲ የብቃትና ሠው ሃብት አሥተዳደር ሥራ አሥፈፃሚ ጽ/ቤት እንድትገኙ ያሳውቃል፡፡
****************************************
ራያ ዩኒቨርሲቲ ፤ ታኅሣሥ 30/ 2017 ዓ.ም
ዕውቀት ለማኅበረሰባዊ ለውጥ!
የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ አሥፈጻሚ
****************************************

Loading