በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምኅርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ለመማር የተመደቡ የዓቅም ማሻሻያ የትምኅርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ጥር 15 እና 16 /2017 ዓ.ም በተሳካ መንገድ ተቀብሎ ዛሬ ጥር 20 /2017 ዓ.ም መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደት (DOCO) በድምቀት ተጀምሯል።
በ2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደት (DOCO) በድምቀት ተጀምሯል






Users Last 7 days : 511
Users Last 30 days : 1774
Total Users : 24539